ስለ ዘመን

በእርስዎ መንገድ እንዳመቸዎ

ዘመን ባንክ በአገልግሎቱ ለደንበኞች እንደ ግል ፍላጎቶቻቸው ምርጫን ይሰጣል ። ለእኛ የባንክ አገልግሎት በቅርንጫፎች ብቻ የተገደበ አይደለም፡፡ እኛ ባንክን የምናየው እንደ የሚሄዱበት ቦታ  ሳይሆን  እንደሚያከናውኑት ተግባር ነው፡፡

ቁጥሮች ይናገራሉ 2024/25

የትርፍ ክፍፍል
0 %
ሰራተኞች
0
የተከፈለ ካፒታል
+ 0 B
ቅርንጫፎች
+ 0

የዘመን ማንነት

ዘመን ባንክ ሰኔ 1 ቀን 2000 . 2,800 ባለአክሲዮኖች እና  በተከፈለ ካፒታል በብር 87,237,082 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምዝገባ ቁጥር LBB/010/2008 ሥራ ጀመረ፡፡

ተልዕኮ

ማህበራዊ ሃላፊነት በተላበሰ መልኩ ብቁ የሰው ኃይል እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም ፤ ልዩ የፋይናንስ አገልግሎት አሰሪ ከባቢና ለሁሉም ባለድርሻዎች ዘላቂ እሴት መፍጠር፡፡

ራዕይ

ልዩ የፋይናንስ መፍትሄዎች እና የላቀ የአገልግሎት ማዕከል መሆን ነው

ዋና እሴቶች

መልካም ግንኙነት ላይ መሰረት ማድረግ, በማህበራዊ መቃኘት, ሥነ ምግባራዊ እና ተጠያቂነት, ልዩነትን በቁርጠኛ ማስተናገድ, ኃላፊነት የተሞላበት የፋይናንስ አሰራር, ባለሙያዊነት

“የእርስዎ እምነት የእኛ ኃላፊነት ነው፡፡”

ደረጀ ዘበነ

ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የአጋሮቻችን ምስክርነት

ወ/ሮ እንዬ ቢምር ኪዳኑ

የቦርድ ሊቀመንበር

ሰዋለ አባተ አያሌው (ዶ/ር)

ምክትል የቦርድ ሊቀመንበር

አበራ አበጋዝ እሸቴ

የቦርድ ዳይሬክተር

ደረጀ ዘበነ ከልሌ

ዋና ሥራ አስፈፃሚ

አስራት ታደሰ ጉደታ

ዋና ኦፊሰር -ሪቴል ባንኪንግ

ታከለ ዲበኩሉ ደምሴ

ምክትል ዋና ኦፊሰር-የሰው ሃብት

አቤል መላኩ አስፋው

ዳይሬክተር- የትሬዠሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ

አየለ ጥበቡ በዛብህ

ዳይሬክተር- የግዢ እና ኮንትራት መምሪያ

ሀብቴ ረጂ ግዛው

ዳይሬክተር- ዳታቤዝ አስተዳደርና አናሊቲክስ መምሪያ

ካሳሁን መራዊ አስረስ

ዳይሬክተር - የኢንጅነሪንግ እና ህንፃ አስተዳደር መምሪያ

ዓለም አቀፍ የባንክ አጋሮቻችን