የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 – ትግበራ

ለክቡራን ደንበኞቻችን፤

ባንኮች ለሚሰጧቸው አገልግሎቶች  በሚከፈል የአገልግሎት ክፍያ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሰበስቡ መንግሥት በቅርቡ ባወጣው የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 ላይ  ደንግጓል፡፡

በዚህም መሰረት ዘመን ባንክ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች  ክፍያ ላይ ከመስከረም 21 ቀን 2017 . ጀምሮ በተጠቀሰው አዋጅ መሰረት ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚታከልበት መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡  

ዘመን ባንክ .የላቀ አገልግሎት ማዕከል!

Share