የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 – ትግበራ
ለክቡራን ደንበኞቻችን፤ ባንኮች ለሚሰጧቸው አገልግሎቶች በሚከፈል የአገልግሎት ክፍያ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሰበስቡ መንግሥት በቅርቡ ባወጣው የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 ላይ ደንግጓል፡፡ በዚህም መሰረት ዘመን ባንክ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ክፍያ ላይ ከመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተጠቀሰው አዋጅ መሰረት ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚታከልበት መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡ ዘመን ባንክ አ.ማየላቀ አገልግሎት ማዕከል!