ዘመን ባንክ ከአስፓየር ማይክሮ ፋይናንስ ጋር የስትራቴጂካዊ አጋርነት ፊርማ ተፈራረመ

ዘመን ባንክ እና አስፓየር ማይክሮ ፋይናንስ (በምስረታ ላይ) በፋይናንስ አካታችነት፣ በቴክኖሎጂ ፈጠራና በኢኮኖሚ ልማት ዙሪያ ትብብርን ለማጠናከር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ ። የስትራቴጂካዊ አጋርነቱ ዓላማ የባንክና የገንዘብ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ማስፋት ፣ ዘመናዊ የፋይናንስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅና በዲጂታል ፋይናንስ ዙሪያ በጋራ ለመስራትና ተቋማዊ አቅምን ማጎልበት ነው ። በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ አቶ አዲስ ወልደጨርቆስ የዘመን ባንክ የብድር ቺፍ ኦፊሰር […]