የባለአክሲዮኖች 17ኛ መደበኛ እና 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ

የዘመን ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 17ኛ መደበኛ እና 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ  ጥሪ ለተከበራችሁ የዘመን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በኢትዮጵያ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 አንቀጽ 366(1)፣367(1) እና አንቀጽ 370 እንዲሁም በአክሲዮን  ማኅበሩ የተሻሻለው  የመመስረቻ ጽሑፍ አንቀጽ 12.1፣12.5 ፣13  እና አንቀጽ 14.1 መሠረት የዘመን ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 17ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በጠቅላላ ጉባዔው ላይ እንድትገኙ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ 1.  ማኅበሩን የሚመለከቱ ዋና […]

የዘመን ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የምልመላ እና የምርጫ አፈፃፀም መመሪያ የመመስረቻ ፅሁፍ ማሻሻል

1. የዘመን ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የምልመላ እና   የምርጫ አፈፃፀም መመሪያ –  መመሪያውን ለማውረድ ይህንን ይጫኑ 2. የዘመን ባንክ አ.ማ.  የመመስረቻ ፅሁፍ ማሻሻል ሀሳቦችን በዚህ  ማስፈንጠሪያ ያውርዱ

Greening Financial Systems Program

Zemen Bank has signed a groundbreaking technical assistance agreement with European Investment Bank (EIB) under the Greening Financial Systems Program.The signing ceremony took place on September 9, 2025 during the Africa Climate Summit, where Ato Tewahido Tafesse, Chief Strategy Officer signed on behalf of Zemen Bank. Through this partnership, Zemen Bank will enhance its capacity […]

Zemen Bank organized a panel discussion on Economic Liberalization and the Future of the Ethiopian Banking Sector

Zemen Bank organized a panel discussion to foster dialogue on Ethiopia’s evolving economic landscape, exploring the opportunities, challenges, and policy implications of liberalizing the banking sector in a rapidly transforming economy.Wro Eneye Bimer, the Chairperson of the Board of Directors of Zemen Bank emphasized that for the future of banking in Ethiopia to be successful, […]