ዘመን ባንክ የአሰራር ሥርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ገለፀ፡፡

ዘመን ባንክ የአሰራር ሥርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው የዘመን ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት በማድረግ ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመጀመሪያ ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው፡፡ በዚህ ወቅት ኢንስቲትዩቱ የአርተፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ያበለፀጋቸውን የተለያዩ ሥርዓቶችና የሥራ እንቅስቃሴዎቹን በተመለከተ ለዘመን ባንክ አመራሮች ገለፃ […]