የባንኮች ካፒታላይዜሽን፣ ውህደትና የተቋማት ግዢዎችን ለማሳካት ጠንካራ ተቋማዊ አቅምእንደሚያስፈልግተገለፀ

የባንኮች ካፒታላይዜሽን፣ ውህደትና የተቋማት ግዢዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ጠንካራ ተቋማዊ አቅም መፍጠር እንደሚያስፈልግ ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ አስታወቁ፡፡ ዘመን ባንክ ይህንን ርዕሰ ጉዳይ አስመልክቶ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ ፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ እንደገለፁት፤ ከሌሎች ባንኮች ጋር መዋሃድ ካፒታልን ለማሳደግ፣ ወጪዎችን ለመቀነስ፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግና ብሎም ተወዳዳሪና ጠንካራ የፋይናንስ ተቋም ለመፍጠር ይረዳል፡፡ በአንፃሩ ተፎካካሪ […]