ዘመን ባንክ የመረጃ ደህንነት አስተዳደር ሥርዓት የISO/IEC 27001:2022 ዓለም አቀፍ ማረጋገጫ አገኘ

ዘመን ባንክ የመረጃ ደህንነት አስተዳደር ሥርዓት (Information Security Management System) የሚሰጠውንነና ዓለም አቀፍ እውቅና ያለውን የISO/IEC 27001:2022 መስፈርት በማሟላት የማረጋገጫ ሰርቲፊኬት አገኘ። ይህ ዓለም አቀፍ ማረጋገጫ ባንኩ የደንበኞቹን መረጃ አስተማማኝነት ለማረጋገጥ፣ ለሥራው ወሳኝ የሆኑ መረጃዎችን ለመጠበቅና የላቀ የመረጃ ደህንነት ደረጃ ለማስፈን ያለውን ጽኑ ቁርጠኝነት ያሳያል። እንዲሁም ዘመን ባንክ የመረጃ ደህንነት ስጋቶችን በውጤታማነት ለመለየት፣ ለመገምገምና ለማስተዳደር […]