ዘመን ባንክ የአሰራር ሥርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ገለፀ፡፡

ዘመን ባንክ የአሰራር ሥርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው የዘመን ባንክ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት በማድረግ ከኢንስቲትዩቱ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመጀመሪያ ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው፡፡ በዚህ ወቅት ኢንስቲትዩቱ የአርተፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ያበለፀጋቸውን የተለያዩ ሥርዓቶችና የሥራ እንቅስቃሴዎቹን በተመለከተ ለዘመን ባንክ አመራሮች ገለፃ […]
ዘመን ባንክ እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በአረንጓዴ ፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናከሩ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ እና ዘመን ባንክ የአረንጓዴ የፋይናንስ ሥርዓት ቴክኒካል ድጋፍ ፕሮግራም አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ በመጋቢት 2016 ዓ.ም. በይፋ የተጀመረው ይህ የትብብር ፕሮጀክት የዘመን ባንክን በአየር ንብረትና ተያያዥ የአደጋ አስተዳደርና በአረንጓዴ ፋይናንስ ዘርፍ ያለውን አቅም ለማጠናከር ያለመ ሲሆን ሁለቱም ወገኖች ትብብሩ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡ በፕሮግራሙ ማዕቀፍ ዘመን ባንክ በአውሮፓ ኢንቨስትመንት ድጋፍ ከዲኤአይ ግሎባል ጋር በመተባበር በየፋይናንስ […]
ዘመን ባንክ ለዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር አጋርነቱን አሳየ

ዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር (IATA) በአዲስ አበባ ባዘጋጀውና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ ከተለያዩ አገራት የተወከሉ ተሳታፊዎች ለተገኙበት ኮንፈረንስ ዘመን ባንክ ግንባር ቀደም አጋርነትን አሳየ፡፡ የአፍሪካን አቪዬሽን ደህንነት፣ ተደራሽነትና ኦፕሬሽናል ብቃት ላይ በማተኮር የሚካሄደው ስብሰባ በስካይ ላይት ሆቴል ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በተከፈተበት ወቅት ወ/ሮ እንዬ ቢምር የዘመን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ፣ አቶ አስራት […]
‘’ የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪን መደገፉን አጠናክሮ ይቀጥላል’’ አቶ ሚካኤል ፀጋዬ

የዘመን ባንክ ቺፍ ሆልሴል ባንኪን ኦፊሰር አቶ ሚካኤል ፀጋዬ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪን መደገፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፁ፡፡ አቶ ሚካኤል ይህን የገለፁት በአዲስ አበባ በተካሄደው የአለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር (አይኤቲኤ) የፎከስ አፍሪካ ኮንፈረንስ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው፡፡ አቶ ሚካኤል በኢትዮጵያ እየተሻሻለ የመጣውን የፋይናንስ ሁኔታና በቀጥታ ለአቪዬሽን ኢንዱስትሪ የሚሰጠውን ዘርፈ ብዙ ጥቅም በተመለከተ ማብራሪያ ያቀረቡ […]
ዘመን ባንክና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚውል 40 ሚሊዮን ዩሮ ለማቅረብ ተስማሙ

ዘመን ባንክና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ – ግሎባል በአውሮፓ ህብረትና የኢትዮጵያ ቢዝነስ ፎረም ወቅት በግብርና ለተሰማሩ ተቋማት የሚውል 40 ሚሊዮን ዩሮ ስምምነት ተፈራርመዋል። በስምምነቱ መሰረት የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ 20 ሚሊዮን ዩሮ ለዘመን ባንክ የሚያቀርብ ሲሆን፣ ዘመን ባንክ በበኩሉ ተመሳሳይ መጠን ያለው ገንዘብ በኢትዮጵያ ብር ለተጠቃሚዎች ያቀርባል። ይህም ኢንቨስትመንት ባንኩ በኢትዮጵያ ውስጥ ለንግድ ባንክ በቀጥታ የሰጠው የመጀመሪያው […]
ዘመን ባንክ ከአስፓየር ማይክሮ ፋይናንስ ጋር የስትራቴጂካዊ አጋርነት ፊርማ ተፈራረመ

ዘመን ባንክ እና አስፓየር ማይክሮ ፋይናንስ (በምስረታ ላይ) በፋይናንስ አካታችነት፣ በቴክኖሎጂ ፈጠራና በኢኮኖሚ ልማት ዙሪያ ትብብርን ለማጠናከር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ ። የስትራቴጂካዊ አጋርነቱ ዓላማ የባንክና የገንዘብ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ማስፋት ፣ ዘመናዊ የፋይናንስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅና በዲጂታል ፋይናንስ ዙሪያ በጋራ ለመስራትና ተቋማዊ አቅምን ማጎልበት ነው ። በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ አቶ አዲስ ወልደጨርቆስ የዘመን ባንክ የብድር ቺፍ ኦፊሰር […]
ዘመን ባንክ የ85 ሚሊዮን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ፋሲሊቲ አገኘ!

ዘመን ባንክ አጋሮቹ ከሆኑት ከአፍሪካ ኤክስፖርትና ኢምፖርት ባንክ (Afreximbank) እና ከትሬድና ዴቨሎፕመንት ባንክ (TDB) በድምሩ 85 ሚሊዮን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ፋሲሊቲ በተሳካ ሁኔታ ማግኘቱን ስንገልጽ በደስታ ነው።ይህ ፋሲሊቲ ዘመን ባንክ የገቢና ወጪ ንግድ ልውውጦችን በተሻለ መልኩ ለመደገፍ፣ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ዘርፎች የውጭ ምንዛሪ ተደራሽነትን ለማሻሻልና በተለዋዋጭ ገበያ ውስጥ ባንኩ ለደንበኞች ፍላጎት ቀልጣፋ ምላሽ መስጠት እንዲችል ያግዘዋል፡፡ዘመን […]