ዘመን ባንክና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚውል 40 ሚሊዮን ዩሮ ለማቅረብ ተስማሙ

ዘመን ባንክና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ – ግሎባል በአውሮፓ ህብረትና የኢትዮጵያ ቢዝነስ ፎረም ወቅት በግብርና ለተሰማሩ ተቋማት የሚውል 40 ሚሊዮን ዩሮ ስምምነት ተፈራርመዋል። በስምምነቱ መሰረት የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ 20 ሚሊዮን ዩሮ ለዘመን ባንክ የሚያቀርብ ሲሆን፣ ዘመን ባንክ በበኩሉ ተመሳሳይ መጠን ያለው ገንዘብ በኢትዮጵያ ብር ለተጠቃሚዎች ያቀርባል። ይህም ኢንቨስትመንት ባንኩ በኢትዮጵያ ውስጥ ለንግድ ባንክ በቀጥታ የሰጠው የመጀመሪያው […]
ዘመን ባንክ ከአስፓየር ማይክሮ ፋይናንስ ጋር የስትራቴጂካዊ አጋርነት ፊርማ ተፈራረመ

ዘመን ባንክ እና አስፓየር ማይክሮ ፋይናንስ (በምስረታ ላይ) በፋይናንስ አካታችነት፣ በቴክኖሎጂ ፈጠራና በኢኮኖሚ ልማት ዙሪያ ትብብርን ለማጠናከር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ ። የስትራቴጂካዊ አጋርነቱ ዓላማ የባንክና የገንዘብ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ማስፋት ፣ ዘመናዊ የፋይናንስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅና በዲጂታል ፋይናንስ ዙሪያ በጋራ ለመስራትና ተቋማዊ አቅምን ማጎልበት ነው ። በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ አቶ አዲስ ወልደጨርቆስ የዘመን ባንክ የብድር ቺፍ ኦፊሰር […]
ዘመን ባንክ የ85 ሚሊዮን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ፋሲሊቲ አገኘ!

ዘመን ባንክ አጋሮቹ ከሆኑት ከአፍሪካ ኤክስፖርትና ኢምፖርት ባንክ (Afreximbank) እና ከትሬድና ዴቨሎፕመንት ባንክ (TDB) በድምሩ 85 ሚሊዮን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ፋሲሊቲ በተሳካ ሁኔታ ማግኘቱን ስንገልጽ በደስታ ነው።ይህ ፋሲሊቲ ዘመን ባንክ የገቢና ወጪ ንግድ ልውውጦችን በተሻለ መልኩ ለመደገፍ፣ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ዘርፎች የውጭ ምንዛሪ ተደራሽነትን ለማሻሻልና በተለዋዋጭ ገበያ ውስጥ ባንኩ ለደንበኞች ፍላጎት ቀልጣፋ ምላሽ መስጠት እንዲችል ያግዘዋል፡፡ዘመን […]